ከዚህ በፊት ለወላጅ ባሳወቅነውእና ለአጠቃላይ ተማሪ የግንዛቤ ማስጨበጫ በሰጠነው መሰረት ከሐምሌ1/11/2018 ዓ.ም ጀምሮ የክረምት ማጠናከሪያ እንደሚጀመር አሳውቀናል በዚህም መሰረት በክረምቱም ምዘና ስለሚካሄድ ሁሉም ተማሪበትምህርት ገበታው እንዲገኝ እያሳወቅን በተፈጥሮ ሳይንስ ከእስቴፕስ ድርጅት ጋር የምናካሂደውም ትምህርት በዚሁ እንደሚቀጥል አውቃችሁእንድትገኙ እናሳውቃለን ፡፡
ትምህርት መቅረት ፈጽሞ የተከለከለ ነው